Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 17:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 መደበቂያ ብለው የያዙት ከለላቸው ፍርሃትን ሊያባርርለቸው አልቻለም፤ አስደንጋጭ ድምጾች በዙሪያቸው ያስተጋባሉ፤ ፊታቸው የጠቆረ ጐስቋላ መናፍስት ያስፈራሯቸዋል።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 የያ​ዛ​ቸው አመ​ን​ዝራ ከድ​ን​ጋጤ ይጠ​ብ​ቃ​ቸው ዘንድ አል​ቻ​ለም፥ ነገሩ ስቅ​ጥጥ የሚ​ያ​ደ​ርግ የታ​ላቅ ቃል ድም​ፅም ያው​ካ​ቸው ጀመር። የክፉ ምት​ሀት መል​ክም ፊቱ ያዘ​ነ​ውን ሁሉ አጠፋ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 17:4
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች