የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ጥበብ 1:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ክፉዎች በቃላቸው፥ በሥራቸውም ሞትን ይጠሩታል፤ ወዳጅ አድርገውት ስለ እርሱ ራሳቸውን ያደክማሉ፤ የእርሱ ናቸውና ከእርሱ ጋር ይዋዋላሉ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ክፉ​ዎች ግን በእ​ጃ​ቸ​ውና በቃ​ላ​ቸው ጠሩት፥ ባል​ን​ጀ​ራም አስ​መ​ሰ​ሉት። በእ​ር​ሱም ጠፉ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ጥበብ 1:16
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች