Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ጥበብ 2:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

1 የሚያቀርቡት የተሳሳተ ክርክርም ይህ ነው፥ ለራሳቸውም እንዲህ ይላሉ፦ ሕይወታችን አጭርና አሳዛኝ ናት፤ ፍጻሜያችን በደረሰ ጊዜ መዳኛ የለንም፤ ከሙታን ሀገር የተመለሰ ሰው አናውቅም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

1 የቀና ነገ​ርን ሳያ​ስቡ ራሳ​ቸው እን​ዲህ አሉ፥ ሕይ​ወ​ታ​ችን ጥቂት ነው፥ የሚ​ያ​ሳ​ዝ​ንም ነው-። ለሰ​ውም ሞት መድ​ኀ​ኒት የለ​ውም፥ ከመ​ቃ​ብ​ርም የተ​መ​ለሰ የታ​ወቀ የለ​ምና።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ጥበብ 2:1
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች