የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሣራ በቀር ሌላ ልጅ የለውም፥ የእርሷ የቅርብ ዘመድዋ አንተ ነህ፥ እርሷን ለማግባትና የአባትዋን ሀብት ለመውረስ ከማንም በላይ መብት ያለህ አንተ ነህ፤ እርሷም አዋቂ፥ ብርቱና መልከ መልካም ናት፥ አባትዋም በጣም ይወዳታል

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አሁ​ንም ስማኝ፤ ለአ​ባ​ት​ዋም እነ​ግ​ረ​ዋ​ለሁ፤ ከራ​ጊ​ስም በተ​መ​ለ​ስን ጊዜ የሠ​ርግ በዓል እና​ደ​ር​ጋ​ለን፤ ራጉ​ኤል፦ በሙሴ ሕግ መሠ​ረት ለሌላ ሰው ይሰ​ጣት ዘንድ አይ​ወ​ድ​ድ​ምና፥ ብት​ሞ​ትም በወ​ደደ ነበር፤ከሰው ሁሉ ይልቅ ውርሷ ላንተ ይደ​ር​ስ​ሃ​ልና።”

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 6:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች