የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጄ ሆይ ከዝሙት ተጠንቀቅ፥ ከሁሉ አስቀድመህ ከአባቶችህ ወገን የሆነች ሴት አግባ፥ እኛ የነቢያት ልጆች ነንና ከአባትህ ነገድ ያልሆነችውን ባዕድ ሴት አታግባ። ልጄ ሆይ ከጥንት ጀምሮ የነበሩትን አባቶቻችንን ኖኀን፥ አብርሃምን፥ ይስሐቅን፥ ያዕቆብን አስብ፤ ሁሉም ሚስት የወሰዱት ከወገኖቻቸው ነው፤ ስለዚህም በልጆቻቸውም የተባረኩ ሆኑ፤ ዘራቸውም ምድርን ይወርሳል።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“ልጄ! ራስ​ህን ከዝ​ሙት ጠብቅ፤ ከአ​ባ​ቶ​ችህ ዘር ሁሉ አስ​ቀ​ድ​መህ ሚስት አግባ። ከዘ​መ​ዶ​ችህ ካል​ሆ​ነች ከባ​ዕድ ወገን ግን አታ​ግባ። እኛ ከጥ​ንት ጀም​ረው ከነ​በሩ ከነ​ቢ​ያት ከኖ​ኅና ከአ​ብ​ር​ሃም ፥ ከይ​ስ​ሐ​ቅና ከያ​ዕ​ቆብ ልጆች ወገን ነንና፤ ልጄ ሆይ፥ ሁሉም ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ትው​ልድ ሚስት እን​ዳ​ገቡ አስብ፤ በል​ጆ​ቻ​ቸ​ውም እንደ ተባ​ረኩ፥ ዘሮ​ቻ​ቸ​ውም ምድ​ርን እንደ ወረ​ሷት አስብ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽ​ሐፈ ጦቢት 4:12
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች