የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 9:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለመግደል ችሎታ ካለው ሰው ራቅ፤ የሞት ፍርሃት አያድርብህም። ግን ወደሱ ስትቀርብ በጣም ተጠንቀቅ፤ ሊገድልህ ይችላል፤ በወጥመድ መካከል የምትሄድና በከተማይቱ ምሽግ ላይ የምትራመድ መሆንህን አትዘንጋ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በሞት ከሚ​ቀጡ መኳ​ን​ንት ፈጽ​መህ ራቅ፤ ሰው​ነ​ት​ህን እን​ዳ​ታ​ጠፋ የሞት ጥር​ጥር አያ​ግ​ኝህ፥ ነገር ግን በወ​ጥ​መድ መካ​ከል እን​ደ​ም​ት​ሄድ፥ በገ​ደ​ልም መካ​ከል እን​ደ​ም​ት​መ​ላ​ለስ ዕወቅ።

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 9:13
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች