የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




መጽሐፈ ሲራክ 48:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መቅሠፈቶችን ለመተንበይ፥ መዓቱ ከመውረድ በፊት፥ የእግዚአብሔርን ቁጣ ለማብረድ፥ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆቻቸው ለመመለስ፥ የያዕቆብን ነገዶች ደግሞ ለማቋቋም፥ የተመረጥህ ነህ።

ምዕራፉን ተመልከት

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

መቅ​ሠ​ፍቱ ከመ​ው​ረዱ አስ​ቀ​ድሞ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቍጣ ይመ​ልስ ዘንድ፥ የአ​ባ​ት​ንም ልብ ወደ ልጅ ይመ​ልስ ዘንድ፤ የያ​ዕ​ቆ​ብ​ንም ወገ​ኖች ያጸ​ና​ቸው ዘንድ በተ​ወ​ሰነ ዘመን የተ​ጻ​ፈ​ለት ማን​ነው?

ምዕራፉን ተመልከት



መጽሐፈ ሲራክ 48:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች