Biblia Todo Logo
የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ
- ማስታወቂያዎች -




ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ

መጽሐፈ ሲራክ 48:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 መቅ​ሠ​ፍቱ ከመ​ው​ረዱ አስ​ቀ​ድሞ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቍጣ ይመ​ልስ ዘንድ፥ የአ​ባ​ት​ንም ልብ ወደ ልጅ ይመ​ልስ ዘንድ፤ የያ​ዕ​ቆ​ብ​ንም ወገ​ኖች ያጸ​ና​ቸው ዘንድ በተ​ወ​ሰነ ዘመን የተ​ጻ​ፈ​ለት ማን​ነው?

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 መቅሠፈቶችን ለመተንበይ፥ መዓቱ ከመውረድ በፊት፥ የእግዚአብሔርን ቁጣ ለማብረድ፥ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆቻቸው ለመመለስ፥ የያዕቆብን ነገዶች ደግሞ ለማቋቋም፥ የተመረጥህ ነህ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ




መጽሐፈ ሲራክ 48:10
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች