የምታበራዋ ፀሐይ ሁሉንም ዘቅዝቃ ትመለከታለች፤ የእግዚአብሔርም ሥራ በክብሩ የተመላ ነው።
ፀሐይ ያበራል፤ ሁሉንም ያሳያል፤ የእግዚአብሔርም ጌትነት በሥራው ሁሉ ላይ ምሉእ ነው።