የመስመር ላይ መጽሐፍ ቅዱስ

ማስታወቂያዎች


መላው መጽሐፍ ቅዱስ ብሉይ ኪዳን አዲስ ኪዳን




1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይሁዳ የኤሳውን ልጆች በኢዱምያስና በአቅራባቲና ወጋቸው፤ ምክንያቱም እነርሱ የእስራኤልን ሕዝብ ከበው ነበር፤ ደኀና አድርጐ መታቸውና አሸነፋቸው፤ ዕቃዎቻቸውንም ማርኮ ወሰደ።

ምዕራፉን ተመልከት



1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:3
0 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች