ይህ መፅሐፍ በእግዚአብሔር አልተነፀረም እና የክርስቲያን ካኖን ወይም የአይሁድ ታናክ ክፍል አይደለም። ለታሪክና ለጥናት ዓላማ ብቻ ይታያል። ሙሉ ማብራሪያን ይመልከቱ 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 5:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ስለዚህ በጣም ተቆጡና በእነርሱ መካከል የሚኖሩትን የያዕቆብ (የእስራኤል) ልጆች ለመደመሰስ ወሰኑ፤ ሕዝባችንን መግደልና ማስወጣት ጀመሩ። ምዕራፉን ተመልከት |