Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 2:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ኑ፤ ጻድ​ቁን እን​ግ​ደ​ለው፤ በእኛ ጭን​ቅና ጽኑዕ ሆኖ​ብ​ና​ልና፥ ሥራ​ች​ን​ንም ይቃ​ወ​ማ​ልና፤ ሕግ በማ​ጣ​ታ​ች​ንም ያሽ​ሟ​ጥ​ጠ​ና​ልና፥ የት​ም​ህ​ር​ታ​ች​ን​ንም በደል ይሰ​ብ​ካ​ልና።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ትክክለኛ የሆነውን ሰው እናጥምደው፥ እርሱ ለእኛ ምቾት አይሰጠንም፤ ተግባራችንንም ይቃወማል፤ ከሕጉ ውጭ በፈጸምነው ኃጢአት ይጠላናል፤ ስለ ትምህርታችንም መተላለፍ ይከሰናል።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 2:12
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos