Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

6 አንተ አባ​ታ​ችን አዳ​ምን ፈጠ​ር​ኸው፤ ትረ​ዳ​ውና ታሳ​ር​ፈ​ውም ዘንድ ሔዋ​ንን ሰጠ​ኸው፤ ከእ​ነ​ዚ​ያም የሰው ዘር ተወ​ለደ፤ አን​ተም አልህ፦ ‘ሰው ብቻ​ውን ይኖር ዘንድ መል​ካም አይ​ደ​ለ​ምና የሚ​ረ​ዳ​ውን እን​ፍ​ጠ​ር​ለት።’

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

6 አዳምን የፈጠርህ አንተ ነህ፥ ረዳትና አጋዥ እንድትሆነው ሚስቱን ሔዋንን የፈጠርህለት አንተ ነህ፤ የሰው ዘር ሁሉ የተወለደው ከሁለቱ ነው። ‘ሰው ብቻውን መሆኑ መልካም አይደለም፥ እሱን የምትመስል ረዳት እንፈጠርለት’ ያልህ አንተ ነህ።

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:6
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos