Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

5 ጦብ​ያም እን​ዲህ ይል ጀመረ፥ “አቤቱ የአ​ባ​ቶ​ቻ​ችን አም​ላክ አንተ ቡሩክ ነህ፤ ቅዱስ ስም​ህም ይባ​ረክ፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙም ይመ​ሰ​ገ​ናል። ሰማ​ያ​ትና የፈ​ጠ​ር​ሃ​ቸው ሁሉ ያመ​ሰ​ግ​ኑ​ሃል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

5 እርሷም ተነሣች፤ እንዲጠብቃቸው መጸለይና መለመን ጀመሩ፥ እንዲህም ሲል መጸለይ ጀመረ “የአባቶቻችን አምላክ ሆይ ብሩክ ነህ፤ ስምህም ለዘለዓለም ዓለም የተባረከ ነው፤ ሰማያትና የፈጠርካቸው ሁሉ ለዘለዓለም ይባርኩህ፤

Ver Capítulo Copiar




መጽ​ሐፈ ጦቢት 8:5
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos