Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ሲራክ 6:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በሰነፎች ዘንድ ፈጽማ ጐፃጕፅ ናት፤ አእምሮ በሌለው ሰውም አታድርም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ላልተገሩ ሰዎች ጥበብ ምንኛ ትከብዳለች፤ አርቀው የማያዩ ከእርሷ ጋር አይዘልቁም። Ver Capítulo |