ኢዮብ 5:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 በጦርነት ይጠፋሉ፤ ደካማውም ከኀያሉ እጅ ያመልጣል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ድኻውን ከአፋቸው ሰይፍ፣ ከኀይለኛውም እጅ ያድነዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ድሀውን ከአፋቸው ሰይፍ አንዲሁም ከኃያላን እጅ ያድነዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 ድኾችን ከጠላቶቻቸው ሰይፍ ያድናቸዋል፤ ችግረኞችንም ከጨቋኞች እጅ ነጻ ያወጣቸዋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ድሀውንም ከአፋቸው ሰይፍ ከኃያሉም እጅ ያድነዋል። Ver Capítulo |