ኢዮብ 31:6 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 በእውነተኛ ሚዛን ልመዘን፥ እግዚአብሔርም ቅንነቴን ያውቃል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እግዚአብሔር በጽድቅ ሚዛን ይመዝነኝ፤ ነውር እንደሌለብኝም ይወቅ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 እግዚአብሔር በትክክለኛ ሚዛን ይመዝነኝ፤ በቅንነት መጽናቴንም ይወቅ። Ver Capítulo |