Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ኢዮብ 28:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

10 ከድ​ን​ጋይ ውስጥ መን​ዶ​ል​ዶያ ይወ​ቅ​ራል፤ ዐይ​ኔም የከ​በ​ረ​ውን ነገር ሁሉ ታያ​ለች።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

10 በድንጋይ ውስጥ መተላለፊያ ያበጃል፤ ዐይኖቹም የከበሩ ነገሮችን ሁሉ ያያሉ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

10 ከድንጋይ ውስጥ መተላለፍያ ይሠራል፥ ዓይኑም ዕንቁን ሁሉ ታያለች።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

10 አለትን ሰንጥቆ መሿለኪያ መንገድ ያበጃል፤ ውድ የሆኑ የማዕድን ድንጋዮችንም ያገኛል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

10 ከድንጋይ ውስጥ መንዶልዶያ ይወቅራል፥ ዓይኑም ዕንቍን ሁሉ ታያለች።

Ver Capítulo Copiar




ኢዮብ 28:10
5 Referencias Cruzadas  

የፈ​ሳ​ሹ​ንም ጥል​ቀት ይገ​ል​ጣል። ኀይ​ሉ​ንም በብ​ር​ሃን ይገ​ል​ጣል።


ሰው ወደ ቡላድ ድን​ጋይ እጁን ይዘ​ረ​ጋል፥ ተራ​ራ​ዎ​ች​ንም ከመ​ሠ​ረ​ታ​ቸው ይገ​ለ​ብ​ጣ​ቸ​ዋል።


በሁሉ ነገር ጠንቃቃ ለሆነ ብዙ ትርፍ አለው። ደስታን ፈላጊና ሰነፍ ግን ችግረኛ ነው።


በዕውቀት ከከበረውና ካማረው ሀብት ሁሉ ጓዳዎች ይሞላሉ።


በቃልህ እንደ ማልህ መቅሠፍትህን አወጣህ፣ ቀስትህንም ገተርህ፣ ምድርን ሰንጥቀህ ፈሳሾችን አወጣህ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos