ዘፀአት 34:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ሙሴም ፈጥኖ ወደ መሬት ተጎነበሰና ለእግዚአብሔር ሰገደ፦ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ሙሴም ወዲያውኑ ወደ መሬት ዝቅ ብሎ ሰገደ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ሙሴም ፈጥኖ ወደ መሬት ተደፍቶ ሰገደ፦ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ሙሴም ወዲያውኑ በምድር ላይ ተደፍቶ ሰገደ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ሙሴም ፈጥኖ ወደ መሬት ተጐነበሰና ሰገደ፦ Ver Capítulo |