Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ተረፈ ባሮክ 5:61 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)61 ኤርምያስንም ባዩት ጊዜ ብዙ ድንጋይ ይዘው ወደ እርሱ ሮጡ፤ እርሱም ምስክርነቱን ጨረሰ፤ ባሮክና አቤሜሌክም መጥተው ቀበሩት፤ ያንም ድንጋይ አምጥተው በመቃብሩ አፍ እንደ መዝጊያ አድርገው አኖሩት። Ver Capítulo |