Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 8:1 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ኢዮብ በእግዚአብሔር አመነ፤ ፈጣሪው እግዚአብሔርን ማመስገንን ቸል አላለምና የአዳም ልጆች ጠላት ዲያብሎስ ካመጣበት መከራውም ሁሉ አዳነው፤ በደረሰበትም መከራ ልቡን አላሳዘነም፤ ነገር ግን “እግዚአብሔር ሰጠ፤ እግዚአብሔርም ነሳ፤ እግዚአብሔርም እንደ ወደደ ሆነ፤ በሁሉም በሰማይና በምድር የእግዚአብሔር ስሙ የተመሰገነ ይሁን” አለ። Ver Capítulo |