Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 5:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 በንጹሕ ልቡናህም እሰጣለሁ ባልህ ጊዜ አጋንንት እንደ ውሾች ደጅ ይጠኑሃል፤ ሁሉንም ያስረሱሃል፤ ብትነሣም፥ ትሰጥ ዘንድ ብትወድም የማይጠቅምህንና የማትበላውን ገንዘብ ታደልብ ዘንድ የዚህ ዓለም ገንዘብ ያስጎመጅሃል፤ “ይሰበስባሉ፤ የሚሰበስቡለትንም አያውቁም” ብሏልና። Ver Capítulo |