Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ነገሥት 15:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 በይ​ሁ​ዳም ንጉሥ በአሳ በሦ​ስ​ተ​ኛው ዓመት የአ​ኪያ ልጅ ባኦስ በእ​ስ​ራ​ኤል ሁሉ ላይ በቴ​ርሣ ንጉሥ ሆኖ ሃያ አራት ዓመት ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 የይሁዳ ንጉሥ አሳ በነገሠ በሦስተኛው ዓመት የአኪያ ልጅ ባኦስ በቴርሳ ከተማ፣ በእስራኤል ሁሉ ላይ ነገሠ፤ ሃያ አራት ዓመትም ገዛ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 አሳ በይሁዳ በነገሠ በሦስተኛው ዓመት የአኪያ ልጅ ባዕሻ በመላው እስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በቲርጻ በማድረግ ኻያ አራት ዓመት ገዛ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 አሳ በይሁዳ በነገሠ በሦስተኛው ዓመት የአኪያ ልጅ ባዕሻ በመላው እስራኤል ላይ ነገሠ፤ መኖሪያውንም በቲርጻ በማድረግ ኻያ አራት ዓመት ገዛ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 በይሁዳም ንጉሥ በአሳ በሦስተኛው ዓመት የአኪያ ልጅ ባኦስ በእስራኤል ሁሉ ላይ በቴርሳ ንጉሥ ሆኖ ኻያ አራት ዓመት ነገሠ።

Ver Capítulo Copiar




1 ነገሥት 15:33
6 Referencias Cruzadas  

የኢ​ዮ​ር​ብ​ዓ​ምም ሚስት ተነ​ሥታ ሄደች፤ ወደ ቴር​ሳም መጣች፤ ወደ ቤቱም መድ​ረክ በገ​ባች ጊዜ ልጁ ሞተ።


አሳና የእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ ባኦስ በዘ​መ​ና​ቸው ሁሉ ሲዋጉ ኖሩ።


በአ​ሳና በእ​ስ​ራ​ኤል ንጉሥ በባ​ኦስ መካ​ከል በዘ​መ​ና​ቸው ሁሉ ጦር​ነት ነበረ።


በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ክፉ አደ​ረገ፥ በና​ባ​ጥም ልጅ በኢ​ዮ​ር​ብ​ዓም መን​ገድ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም ባሳ​ተ​በት ኀጢ​አት ሄደ።


የባ​ኦ​ስም ልጅ ኤላ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ በቴ​ርሳ ሁለት ዓመት ነገሠ።


አሳም በነ​ገ​ሠ​በት ዘመን እስከ ሠላሳ አም​ስ​ተ​ኛው ዓመት ድረስ ጦር​ነት አል​ነ​በ​ረም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos