Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 3:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በብዙ ሀገሮች ሽብር ይሆናል፤ ጥቅል እሳትም ይላካል፤ የምድረ በዳ አውሬዎችም ከቦታቸው ይፈልሳሉ። ከሴቶችም ባለ ምልክት ይወለዳል። Ver Capítulo |