Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤል 3:49 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)49 እኔም ጠየቅሁት፤ እንዲህም አልሁት፥ “በፊትህ እናገር ዘንድ መንገድ ሰጥተኸኛልና እነሆ፥ በእውነት አንተ አልኸኝ፤ ወጣት የነበረች እናታችሁ ፈጽማ አረጀች፤ ኀይላችንስ እንደ ቀደሙን ሰዎች ኀይል ለምን አልሆነልንም?” Ver Capítulo |