መዝሙር 73:14 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም14 ቀኑን ሙሉ ተቀሠፍሁ፤ ጧት ጧትም ተቀጣሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)14 ሁልጊዜም የተገረፍሁ ሆንሁ፥ መሰደቤም በማለዳ ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም14 ቀኑን ሙሉ ተሠቃየሁ፤ በየማለዳውም ተቀጣሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 አንተም የዘንዶውን ራሶች ቀጠቀጥህ፤ ለኢትዮጵያ ሕዝብም ምግባቸውን ሰጠሃቸው። Ver Capítulo |