22 አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።
22 አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።
22 አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!
እንዲህ ብላችሁ ለኢየሩሳሌም ሰላም ጸልዩ፤ “የሚወድዱሽ ይለምልሙ፤
እርሱም እስራኤልን፣ ከኀጢአቱ ሁሉ ያድነዋል።
ምነው ለእስራኤል የሚሆን መዳን ከጽዮን በወጣ! እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በሚመልስበት ጊዜ፣ ያዕቆብ ደስ ይበለው፤ እስራኤልም ሐሤት ያድርግ።
በጭንቃቸው ሁሉ ተጨነቀ፤ የፊቱም መልአክ አዳናቸው፤ በፍቅሩና በምሕረቱ ዋጃቸው፤ በቀደመው ዘመን ሁሉ አነሣቸው፤ ተሸከማቸውም።