መዝሙር 119:147 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም147 ትረዳኝ ዘንድ ጎሕ ሳይቀድድ ተነሥቼ እጮኻለሁ፤ ቃልህንም ተስፋ አደርጋለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)147 ማለዳ ጮኽሁ፥ ቃልህንም ተስፋ አድርጌአለሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም147 ጎህ ከመቅደዱ በፊት ርዳታህን በመፈለግ ወደ አንተ እጮኻለሁ፤ በገባህልኝም ቃል ተስፋ አደርጋለሁ። Ver Capítulo |