Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:105 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

105 ሕግህ ለእግሬ መብራት፣ ለመንገዴም ብርሃን ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

105 ሕግህ ለእግሬ መብራት፥ ለመንገዴ ብርሃን ነው።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

105 ቃልህ እንደ መብራት ይመራኛል፤ ለመንገዴም ብርሃን ነው።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:105
7 Referencias Cruzadas  

ያን ጊዜ መብራቱ በራሴ ላይ ይበራ ነበር፤ በብርሃኑም በጨለማ ውስጥ ዐልፌ እሄድ ነበር፤


እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ መብራቴን ታበራለህ፤ አምላኬ፤ ጨለማዬን ያበራል።


የእግዚአብሔር ሕግጋት ትክክል ናቸው፤ ልብን ደስ ያሰኛሉ። የእግዚአብሔር ትእዛዝ ብሩህ ነው፤ ዐይንን ያበራል።


ብርሃንህንና እውነትህን ላክ፤ እነርሱ ይምሩኝ፤ ወደ ተቀደሰው ተራራህ፣ ወደ ማደሪያህ ያድርሱኝ።


እነዚህ ትእዛዞች መብራት ናቸውና፤ ይህችም ትምህርት ብርሃን፣ የተግሣጽ ዕርምትም የሕይወት መንገድ ናት፤


ብርሃን የበራበት ነገር ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል፤


እንግዲያስ ትንቢታዊው ቃል ይበልጥ ተረጋግጦልናል፤ ሌሊቱ እስኪነጋና የንጋት ኮከብ በልባችሁ እስኪበራ ድረስ፣ በጨለማ ስፍራ ለሚበራ መብራት ጥንቃቄ እንደሚደረግ እናንተም ለዚህ ቃል ብትጠነቀቁ መልካም ታደርጋላችሁ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos