መዝሙር 102:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 የአገልጋዮችህ ልጆች ተደላድለው ይኖራሉ፤ ዘራቸውም በፊትህ ጸንቶ ይኖራል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 አንተ ግን ያው አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የአገልጋዮችህ ልጆች በሰላም ይኖራሉ፤ ትውልዳቸውም በአንተ ዘንድ ጸንቶ ይኖራል። Ver Capítulo |