መዝሙር 102:24 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም24 እኔም እንዲህ አልሁ፤ “አምላኬ ሆይ፤ በዘመኔ እኩሌታ አትውሰደኝ፤ ዘመናትህ ከትውልድ እስከ ትውልድ ይኖራሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 በመንገዴ ጉልበቴ ዛለ፦ ዘመኔም አጠረ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 “አምላክ ሆይ! የአንተ ዘመን ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ ስለ ሆነ ዕድሜዬን ሳላጠናቅቅ በግማሽ ዕድሜዬ አትውሰደኝ” አልኩ። Ver Capítulo |