ምሳሌ 15:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ፌዘኛ መታረምን አይወድድም፤ ጠቢባንንም አያማክርም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ፌዘኛ ሰው የሚዘልፈውን አይወድድም፥ ወደ ጠቢባንም አይሄድም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ፌዘኛ ተግሣጽን አይወድም፤ ከጠቢባንም ምክርን አይጠይቅም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 አላዋቂ ሰው የሚዘልፈውን አይወድድም፥ ከጠቢባንም ጋር አይነጋገርም። Ver Capítulo |