Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዮሐንስ 10:42 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

42 በዚያም ስፍራ ብዙዎች በኢየሱስ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

42 በዚያም ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

42 እዚያም ብዙ ሰዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

42 በዚ​ያም ብዙ ሰዎች አመ​ኑ​በት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

42 በዚያም ብዙዎች በእርሱ አመኑ።

Ver Capítulo Copiar




ዮሐንስ 10:42
7 Referencias Cruzadas  

ስለዚህ ወደ ማርያም ከመጡት፣ ኢየሱስ ያደረገውን ካዩት አይሁድ ብዙዎች በርሱ አመኑ።


ይህም ቢሆን፣ ከአለቆች መካከል እንኳ ሳይቀር ብዙዎች በርሱ አመኑ፤ ይሁን እንጂ ፈሪሳውያን ከምኵራብ እንዳያስወጧቸው ስለ ፈሩ ማመናቸውን አይገልጡም ነበር።


በፋሲካ በዓል በኢየሩሳሌም ሳለ፣ ብዙ ሰዎች ያደረገውን ታምራት አይተው በስሙ አመኑ፤


ሴቲቱም፣ “ያደረግሁትን ሁሉ ነገረኝ” ብላ ስለ መሰከረች፣ ከዚያች ከተማ ብዙ ሳምራውያን በርሱ አመኑ።


ከቃሉም የተነሣ ሌሎች ብዙዎች አመኑ።


ሆኖም ከሕዝቡ ብዙዎች በርሱ አምነው፣ “ታዲያ፣ ክርስቶስ ሲመጣ ይህ ሰው ከሚሠራቸው ታምራዊ ምልክቶች የበለጠ ያደርጋል?” አሉ።


ይህንም እንደ ተናገረ ብዙዎች በርሱ አመኑ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos