ዘፍጥረት 30:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም28 ይልቅስ ይገባኛል የምትለውን ደመወዝ ንገረኝና እከፍልሃለሁ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 “ደመወዝህን ንገረኝ፥ እርሱንም እሰጥሃለሁ” አለ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 የምትፈልገውን ደመወዝ ልክ ንገረኝና እከፍልሃለሁ” አለው። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ደመወዝህን ንገረኝ፤ እርሱንም እሰጥሃለሁ” አለው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ደመወዝህን ንገረኝ፥ እርሱንም እሰጥሃለሁ አለ። Ver Capítulo |