ኤፌሶን 6:15 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 በሰላም ወንጌል ዝግጁነት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 የሰላም ወንጌል ለማወጅ በዝግጁነት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 የሰላምን ወንጌል እንደ ጫማ በእግሮቻችሁ ተጫምታችሁ በመዘጋጀት ቁሙ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 የሰላም ወንጌል ኀይልንም ተጫምታችሁ ቁሙ። Ver Capítulo |