ኤፌሶን 4:20 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 እናንተ ግን ክርስቶስን ያወቃችሁት እንደዚህ ባለ መንገድ አይደለም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም፤ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 እናንተ ግን ስለ ክርስቶስ የተማራችሁት እንዲህ አይደለም። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እናንተ ግን ክርስቶስን የተማራችሁት እንደዚህ አይደለም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እናንተ ግን ክርስቶስን እንደዚህ አልተማራችሁም፤ Ver Capítulo |