1 ጢሞቴዎስ 6:8 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ነገር ግን ምግብና ልብስ ካለን፣ ያ ይበቃናል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ነገር ግን ምግብና ልብስ ካሉን እነዚህ ይበቁናል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 የምንበላውንና የምንለብሰውን ካገኘን ይበቃናል። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም፤ ምግብና ልብስ ከኖረን ግን እርሱ ይበቃናል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 አንዳችንም ልንወስድ አይቻለንም፤ ምግብና ልብስ ከኖረን ግን፥ እርሱ ይበቃናል። Ver Capítulo |