1 ቆሮንቶስ 4:16 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 ስለዚህ እኔን እንድትመስሉ እለምናችኋለሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 እንግዲህ “እኔን የምትመስሉ ሁኑ፤” ብዬ እለምናችኋለሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ስለዚህ የእኔን ምሳሌነት እንድትከተሉ እለምናችኋለሁ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 ወንድሞቻችን ሆይ! እኔን እንድትመስሉ እማልዳችኋለሁ፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 እንግዲህ እኔን የምትመስሉ ሁኑ ብዬ እለምናችኋለሁ። Ver Capítulo |