Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መዝሙር 119:79 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

79 አንተን የሚፈሩ ትእዛዞችህን ያውቁ ዘንድ ወደ እኔ ይምጡ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

79 አንተን የሚፈሩህ፣ ምስክርነትህንም የሚያውቁ ወደ እኔ ይመለሱ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

79 የሚፈሩህና ምስክሮችህን የሚያውቁ ወደ እኔ ይመለሱ።

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 119:79
4 Referencias Cruzadas  

አንተን የሚፈሩትንና ሕግህን የሚያከብሩትን ሁሉ እወዳቸዋለሁ።


በተስፋ ቃልህ ስለምታመን አንተን የሚያከብሩ ሁሉ እኔን በሚያዩበት ጊዜ ደስ ይበላቸው።


አመሰግንህ ዘንድ ከእስራቴ አውጣኝ፤ ለእኔ ያደረግኸውን ያንተን የቸርነት ሥራ በሚያዩበት ጊዜ ሕዝብህ በዙሪያዬ ይሰበሰባሉ።


ሕዝቦችን ሁሉ በዙሪያህ ሰብስብ፤ ከላይም ሆነህ ንገሥ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos