ኢዮብ 11:16 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ችግርህን ሁሉ ትረሳዋለህ፤ የምታስታውሰውም እንዳለፈ ጐርፍ ብቻ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም16 መከራህን ትረሳለህ፤ ዐልፎ እንደ ሄደ ጐርፍም ታስበዋለህ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 መከራህንም እንዳለፈ ማዕበል ትረሳለህ፥ ከእንግዲህም ወዲያ አትደነግጥም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። Ver Capítulo |