1 ተሰሎንቄ 4:7 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 እግዚአብሔር የጠራን በቅድስና እንድንኖር ነው እንጂ በርኲሰት እንድንኖር አይደለም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 እግዚአብሔር በቅድስና እንድንመላለስ እንጂ ለርኩሰት አልጠራንምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ለርኩሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና። Ver Capítulo |