1 ዜና መዋዕል 1:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13-16 የከነዓን የበኲር ልጅ ጺዶን ሲሆን እንዲሁም ሒታውያን፥ ኢያቡሳውያን፥ አሞራውያን፥ ጌርጌሳውያን፥ ሒዋውያን፥ ዓርቃውያን፥ ሲናውያን፥ አርዋዳውያን፥ ጸማራውያንና ሐማታውያን የከነዓን ልጆች ናቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ከነዓንም፦ የበኵር ልጁ የሲዶን፣ የኬጢያውያን፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ከነዓንም የወለደው የበኩር ልጁን ሲዶንን፥ ሔትን፥ Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ከነዓን የበኵር ልጁን ሲዶንን፥ ኬጤዎንን፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ከነዓንም የበኵር ልጁን ሲዶንን፥ ኬጢን፥ Ver Capítulo |