Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ጥበብ 8:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

18 የከበረ ደስታ ወዳጇ፥ የማያልቅ ሃብት የሥራዋ ፍሬ መሆኑን አወቅሁ፤ ተከታዮቼን በማስተማር ማስተዋልን፥ እርሷን በማነጋገር ዝናን ማትረፍ እንደሚቻል ተገነዘብሁ፤ እናም እርሷን ፈልጌ ለማግኘት ያልረገጥሁት መንገድ የለም።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

18 በፍ​ቅ​ሯም መል​ካም ደስታ አለ፤ በእ​ጅዋ ሥራም የማ​ያ​ልቅ ብል​ጽ​ግና አለ፤ በነ​ገ​ሯም ውስጥ የዕ​ው​ቀት ትም​ህ​ርት አለ፤ ከእ​ር​ሷም ጋር አንድ በመ​ሆን የሚ​ያ​ስ​መካ ነገር አለ፤ ለራ​ሴም እወ​ስ​ዳት ዘንድ እየ​ፈ​ለ​ግ​ኋት ሀገ​ሩን ዞርሁ።

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ጥበብ 8:18
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos