ሕዝቅኤል 28:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 በአሕዛብም ውስጥ የሚያውቁህ ሁሉ ይደነቁብሃል፤ አንተ ለድንጋጤ ሆነሃል፥ እስከ ዘለዓለምም አትገኝም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም19 የሚያውቁህን አሕዛብ ሁሉ፣ ሁኔታህ አስደንግጧቸዋል፤ መጨረሻህ የሚያሳዝን ሆነ፤ ከእንግዲህ ህልውና የለህም።’ ” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እነሆ ጠፋህ! ለዘለዓለምም አትገኝም፤ ያውቁህ የነበሩ አገሮች ሁሉ ተሸብረዋል፤ በአንተ ላይ የደረሰው መጥፎ ዕድል እንዳይገጥማቸውም ፈርተዋል።’ ” Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 በአሕዛብም ውስጥ የሚያውቁህ ሁሉ ያለቅሱልሃል፤ አንተም ለድንጋጤ ሆነሃል፤ እስከ ዘለዓለምም አትኖርም።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 በአሕዛብም ውስጥ የሚያውቁህ ሁሉ ይደነቁብሃል፥ አንተ ለድንጋጤ ሆነሃል፥ እስከ ዘላለምም አትገኝም። Ver Capítulo |