Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa 1ኛ መጽሐፈ መቃብያን 9:40 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)40 ከተደበቁበትም ዘለው በውጣት ጨፈጨፍዋቸው፤ ብዙዎቹ ቆስለው ወደቁ፤ የተረፉትም ወደ ተራራው ሸሹ፤ እነዮናታን የሰዎቹን ዕቃዎች ሁሉ ይዘው ሄዱ። Ver Capítulo |