Biblia Todo Logo
ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች
- ማስታወቂያዎች -



መዝሙር 44:26

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

ነፍሴ ከዐፈር ተጣበቀች፤ እንደ ቃልህ መልሰህ ሕያው አድርገኝ።

አምላክ ሆይ፤ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።

እኔ ግን በተአማኒ ሕይወት እጓዛለሁ፤ አድነኝ፤ ምሕረትንም አድርግልኝ።

ትልቁንና ትንሹን ጋሻ ያዝ፤ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።




ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች