Biblia Todo Logo
ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች
- ማስታወቂያዎች -



መዝሙር 40:13

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔር ሆይ፤ ታድነኝ ዘንድ ፈቃድህ ይሁን፤ እግዚአብሔር ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

7 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አንተ ግን፣ እግዚአብሔር ሆይ፤ ከእኔ አትራቅ፤ ዐጋዤ ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

ጌታዬ መድኅኔ ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።

ከቂልነቴ የተነሣ፣ ቍስሌ ሸተተ፤ መገለም፤

አምላክ ሆይ፤ ከእኔ አትራቅ፤ አምላኬ ሆይ፤ እኔን ለመርዳት ፍጠን።




ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች