በከነዓን በምትገኘው በኔጌብ የሚኖረው ከነዓናዊው የዓራድ ንጉሥ፣ የእስራኤላውያንን መምጣት ሰማ።
አብራምም ከዚያ ተነሥቶ ወደ ኔጌብ ሄደ።
አሮን በሖር ተራራ ላይ ሲሞት፣ ዕድሜው መቶ ሃያ ሦስት ዓመት ነበር።
እነርሱም ከሖር ተራራ ተነሥተው በሴልሞና ሰፈሩ።