ወንድሞች ከሌሉትም ውርሱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ።
አባቱ፣ ወንድሞች ከሌሉት ውርሱን ከጐሣው መካከል ቅርብ ለሆነ ዘመዱ ይስጥ፤ እርሱም ይውረሰው። ይህም እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት ለእስራኤላውያን ሕጋዊ መመሪያ ይሆናቸዋል።’ ”
ሴት ልጅ ከሌለችው ደግሞ ውርሱን ለወንድሞቹ ስጡ።