ከዚያም ከአቦት ተነሥተው፣ በፀሓይ መውጫ ትይዩ ባለው የሞዓብ ምድረ በዳ በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።
እስራኤላውያን ተጓዙ፤ በአቦትም ሰፈሩ፤
ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከፋኖን ተነሥተው በአቦት ሰፈሩ።
ከአቦት ተነሥተው በሞዓብ ዳርቻ በምትገኘው በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።